ሰበር የድል ዜና

ሰበር የድል ዜና

ጀግናው የትግራይ ሰራዊት ደሴ ከተማ ሙሉ ለሙሉ ተቆጣጥረዋል።

ጀግናው የትግራይ ሰራዊት ደሴ ከተማ ሙሉ ለሙሉ መቆጣጠሩን የትግራይ ሰራዊት ወታደራዊ ኮማንድ አስታወቀ። ወታደራዊ ኮማንዱ እንዳስታወቀዉ ጀግናው የትግራይ ሰራዊት ደሴ ከተማ ሙሉ ለሙሉ የተቆጣጠረ ሲሆን፣ የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪዎች ደግሞ የከተማው ሰላም ከመጠበቅ ጀምሮ ከቤት እንዳይወጡ በመጠንቀቅ፣ ንብረታቸው በሚገባ እንዲጠብቁ የትግራይ ወታደራዊ ኮማንድ በጥብቅ አሳስቧል።

የትግራይ ሰራዊት ወታደራዊ ኮማንድ
ትግራይ ታሸንፋለች!!

5610cookie-checkሰበር የድል ዜና

Discover more from Woyanay Tigray Media

Subscribe now to keep reading and get access to the full archive.

Continue Reading

%d bloggers like this: