የሆሳዕና በዓል በአክሱም ጽዮን ገዳማት ዋና ከተማ ተከብሯል።

የሆሳዕና በዓል በአክሱም ጽዮን ገዳማት ዋና ከተማ ተከብሯል።
—-
ዓመታዊው የሆሣዕና በዓል በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ምእመናን በተገኙበት ተከብሯል።

ከፋሲካ በዓል አንድ ሳምንት በፊት የሚከበረው ሆሳዕና በሁሉም የትግራይ አካባቢዎች አንጻራዊ ሰላም በሰፈነበት ተከብሯል።

የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሆሣዕና በአል በታሪካዊቷ አክሱም ከተማ ዘንድሮ በአዋጅ የተከበረበትና ምእመናን በደስታ አክብረዋል።

በየዓመቱ የቱሪስት ምንጭ በመሆን ትልቁን ሚና የተጫወተው የሆሳዕና በዓል ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ በትግራይ ላይ በተፈፀመው የዘር ማጥፋት ወረራ ምክንያት አልተከበረም ነባር የቱሪዝም መስህብ ቦታዎች የተጎዱትን ህዝቦችና ቀዬዎችን መልሶ ማቋቋም ይገባል።

73810cookie-checkየሆሳዕና በዓል በአክሱም ጽዮን ገዳማት ዋና ከተማ ተከብሯል።

Leave a Reply

This site uses Akismet to reduce spam. Learn how your comment data is processed.

Discover more from Woyanay Tigray Media

Subscribe now to keep reading and get access to the full archive.

Continue Reading

%d bloggers like this: